Latest Posts

የዔደን ምሥጢር ፡ አራቱ ወንዞች ዓለምን እንዴት አጠጡ

፩. የገነት አራቱ ደጆችና የወንዞቹ ምስጢር በመጽሐፍ ቅዱስ (ዘፍጥረት ፪፥፲-፲፬) ላይ እንደተገለጸው፣ ገነትን ያጠጣት ዘንድ አንድ ወንዝ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ተከፍሎ አራት ራሶች ሆነ። እነዚህ...
Read More

የደብዳቤዎች ልውውጥ ሲፈተሽ

የጠቀስናቸው እስላማዊ ክታቦች የንጉሡን መስለም ይበልጥ ተአማኒ ለማድረግ ከመሐመድ ጋር ደብዳቤ ይለዋወጥ እንደነበር ዘግበዋል፡፡ ኢትዮጵያና ኢስላም የተባለው መጽሐፍ ስለ ሀበሻ ታሪክ የተፃፉ ያላቸውን የተ...
Read More

የታቦተ ጽዮን ፍለጋ፦ ከመቅደስ ሰሎሞን እስከ አክሱም አምባ

በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ እንደ ታቦተ ጽዮን ያለ እጅግ አስደናቂ፣ አስፈሪና ምስጢራዊ ንብረት የለም። ይህች መለኮታዊት ታቦት የእግዚአብሔር ክብር ማደሪያ፣ የቃል ኪዳኑ ምልክትና የእስራኤላውያን የድል ምን...
Read More

የንግሥተ ሳባና የንጉሥ ሶሎሞን ግንኙነት፦ የጥበብ ፍለጋ እና የቅዱስ ቃል ኪዳን መነሻ

በጥንታዊው ዓለም ታሪክ ውስጥ እንደ ንግሥተ ሳባና እንደ ንጉሥ ሶሎሞን ታሪክ የሰውን ልጅ አእምሮ የመሰጠ፣ የሥልጣኔንና የጥበብን ከፍታ ያሳየ ሌላ ክስተት የለም። ይህ ታሪክ በሁለት ታላላቅ መሪዎች መካከ...
Read More

ይድረስ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ለምትፈልጉ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝቦች:-

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ሆይ ከልብ ስሙኝ ልንገራችሁ! ሀገራችን ኢትዮጵያን እንመራለን የሚሉ በአሁኑ ሰዓት እንደ ህጻን ልጅ መሐረቤን ያያችሁ አላየንም እባካ...
Read More

በ16ኛ ክ/ዘ በዓረብኛ በተፃፈ መጽሐፍ የተገኘ ምስጢር

ይህ መፀሀፍ በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተፃፈ ነው ተብሎ በየመን አርኪዎሎጂ አጥኒዎች ቁፋሮ ሲያደርጉ በደቡብ የመን የተገኝ መፀሀፍ ነው። በመፀሀፉ ላይ ኢትዮጵያ የሚል በላቲን ፊደል የተፃፈ ስም ይገኝበ...
Read More

ሌላኛው ሐቅ መመርመሪያ የንጉሱና የስደተኞቹ ውይይት

የኢብን-ኢስሐቅ ሲራ ክርስቲያኑን ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ሰልሟል በማለት የዘገበውን የሀሠት ዘገባ እውነት ለማስመሰል ተፈፅሟል ያላቸውን ብዙ ዝርዝር ነገሮች አጭቆ ይዟል፡፡ ነገር ግን ባስረዘመው ነገር ልክ ሀሠ...
Read More

የቃልኪዳኑ ታቦት የት ነው ያለው?

✍ መላኩ ብርሃኑ ማሣሠቢያ - ይህ ጽሁፍ ትንሽ ረዘም ይላል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ለማወቅ ፍላጎት ያላችሁ ብቻ አንብቡት፡፡ ሌሎች ጊዜያችሁን አትፍጁ፡፡  ማምሻዬን ዜና ስቃርም AllISRAELNEWS.COM ...
Read More

ያልተቋረጠው በሰሜን ክርስቲያኖች ላይ እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ

  ✍  ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር     ይህን በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ባለፉት ዘመናት ከፈጸሙት የግፍ፣ የጭካኔና የወንጀል ጂሃድ በይበልጥ በከፋ መልክ ተገላልጦ የሚያሳየውን ጥቁር ታሪካቸውን...
Read More

የቃል ኪዳኑ ታቦት በኢትዮጵያ፦ በታሪክና በመንፈሳዊነት መካከል የተሰወረው ታላቅ ምስጢር

በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ እጅግ ቅዱስ፣ ኃያል እና ምስጢራዊ ተደርጎ የሚወሰደው የቃል ኪዳኑ ታቦት ጉዳይ፣ ከኢትዮጵያ ቀደምት ታሪክ እና መንፈሳዊ ማንነት ጋር ያለው ጥልቅ ቁርኝት፣ ዛሬም ድረስ የአለምን ት...
Read More