Latest Posts

አዲስ አበባ የማን ናት? ድንቄም የ"ምክክር ኮምሽን"!

  ✍ መንግሥቱ ጎበዜ    ወቅቱ የሱባኤ በመሆኑ ከዲጂታል መገናኛዎች በመጾም ለመታቀብ አስቤ የነበረ ቢሆንም፣ «የምክክር ኮሚሽን» ከተባለው አካል ጋር በተያያዘ እየተራገበ ያለውን ሀገ...
Read More

ጽዮን ወይም ሙሽራይቱ ማለት ምን ማለት ይሆን?

✍ አብነት ባሶሬ "ጽዮን ማለት አንተ እንድትላበሰው የተዘጋጀልህ ማንነት ወይም ስብዕና ማለት ነው።" 1 ጽዮን ንፁህ ናት- ለዛም ነው እናቱን(ማሪ ሃም) ወይም ቤተክርስትያንን በጽዮን ምን...
Read More

የፍልሰታ ጾም መንፈሳዊ ጥሪ ፣ የዓለማችን መከራ መንሥኤ፣ የኢትዮጵያና ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የትንሣኤ መንገድ!

  ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር የፍልሰታ ጾም ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ መዛወርን ወይም መጓዝን ያመለክታል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት ይህ ጾ...
Read More

ይድረስ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በታሪኳ አይታው በማታውቀው የአምባገነንነት አገዛዝ ስር ወድቃ ትገኛለች። ስርዓቱ ስልጣኑን ለማራዘም ሲል የህዝቦችን ደም እንደ ...
Read More

የኢትዮጵያ ቀን አቆጣጠር ይቀየር ከሚለው አጀንዳ በስተጀርባ ከረቂቁ መዝገብ

✍ ዮሐንስ አብነት | የወዳጅ ምክር | ኢትዮጵያ አውታር   1. የኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር የያዘው ምስጢር   - የፀሐይና የጨረቃን ዑደት ፍጹም በሆነ መንገድ አጣምሮ የያዘ የሰማይ ሰዓት ነው።   ...
Read More

"ከባሕር በር የገፉን፤ ከባሕረ ሐሳብ ሊገፉን"

​ ✍ ታደሰ ሞጎስ | ኢትዮጵያ አውታር | ሰላቢ እጆች የጊዜን ፍሰት በቁጥር መስመር ሰድሮ ማሰር የሰው ልጅ ከጥንት ጀምሮ ሲታገልበት የኖረ ተፈጥሮአዊና ሳይንሳዊ ፍላጎት ነው። በዓለም ታሪክ ውስጥ የተለ...
Read More

የኢትዮጵያ የጊዜ አቆጣጠር ሃይማኖታዊ ስለሆነ አንፈልግም ለምትሉ ሁሉ!

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አያ ጅቦ ሆይ ሳታመካኝ ብላኝ የሚለውን የሀገራችንን ምሳሌያዊ አነጋገር እዚህ ብጠቀም ቦታው ይመስለኛል:: የኢትዮጵያና የቤተክርስቲያን ጠላቶች የኢትዮጵያን የጊዜ አቆጣጠር...
Read More

«ሞዐ ተዋሕዶ» የማነው?

✍ መንግሥቱ ጎበዜ    ከወቅታዊ የሀገርና የቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ጎልተው ከሚነሱ አጀንዳዎች መካከል አንዱ «ሞዐ ተዋሕዶ» ነው። ስለ ንቅናቄው ግልጽና የጠራ ግንዛቤ ይኖረን ዘንድ በተረዳ...
Read More

ይህ ትውልድ ግን አዲስ ግኝትና ታሪክ ከመስራት ይልቅ የቀድሞዎቹን ማጥፋት ለምን ይቀለዋል?

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አፍራሽ የሆነ ትውልድ አንሁን እባካችሁን እንንቃ! ይህን ያክል ለሀገርና ለቤተክርስቲያን ጠላት መሆን ያዋጣልን?  ጸባችሁ ከእውነት ጋር ስራችሁም ግፍ ስለሆነ  ዋጋ እንደ...
Read More

Dystopia = ገንዘብ አምላኪ መንግሥት

✍ መስከረም ለቺሳ (ዶ/ር) | ዮቶጵያ ገንዘብ የሚያመልክ ሰው፡ ድሃ ነው። ምክንያቱም፡ ገንዘቡ ካለቀበት፡ ሌላ ነገር የለውም። ገንዘብ የሚያመልክ መንግሥትም፡ ድሃ ነው። ምክንያቱም፡ ገንዘቡ ካለቀበት፡ ...
Read More