በጥንታዊው ዓለም ታሪክ ውስጥ እንደ ንግሥተ ሳባና እንደ ንጉሥ ሶሎሞን ታሪክ የሰውን ልጅ አእምሮ የመሰጠ፣ የሥልጣኔንና የጥበብን ከፍታ ያሳየ ሌላ ክስተት የለም። ይህ ታሪክ በሁለት ታላላቅ መሪዎች መካከ...
Read More
ይድረስ የኢትዮጵያን ትንሳኤ ለምትፈልጉ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝቦች:-
✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ሆይ ከልብ ስሙኝ ልንገራችሁ! ሀገራችን ኢትዮጵያን እንመራለን የሚሉ በአሁኑ ሰዓት እንደ ህጻን ልጅ መሐረቤን ያያችሁ አላየንም እባካ...
Read More
በ16ኛ ክ/ዘ በዓረብኛ በተፃፈ መጽሐፍ የተገኘ ምስጢር
ይህ መፀሀፍ በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተፃፈ ነው ተብሎ በየመን አርኪዎሎጂ አጥኒዎች ቁፋሮ ሲያደርጉ በደቡብ የመን የተገኝ መፀሀፍ ነው። በመፀሀፉ ላይ ኢትዮጵያ የሚል በላቲን ፊደል የተፃፈ ስም ይገኝበ...
Read More
ሌላኛው ሐቅ መመርመሪያ የንጉሱና የስደተኞቹ ውይይት
የኢብን-ኢስሐቅ ሲራ ክርስቲያኑን ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ሰልሟል በማለት የዘገበውን የሀሠት ዘገባ እውነት ለማስመሰል ተፈፅሟል ያላቸውን ብዙ ዝርዝር ነገሮች አጭቆ ይዟል፡፡ ነገር ግን ባስረዘመው ነገር ልክ ሀሠ...
Read More
የቃልኪዳኑ ታቦት የት ነው ያለው?
✍ መላኩ ብርሃኑ ማሣሠቢያ - ይህ ጽሁፍ ትንሽ ረዘም ይላል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ለማወቅ ፍላጎት ያላችሁ ብቻ አንብቡት፡፡ ሌሎች ጊዜያችሁን አትፍጁ፡፡ ማምሻዬን ዜና ስቃርም AllISRAELNEWS.COM ...
Read More
የአውሮፓ ሕብረት ለዘር አጥፊው ፋሺስት እስላማዊ አገዛዝ የገንዘብ ድጋፍ እያደረገ ነው።
✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር ዱሮም ጀነሳይዱ በተጧጧፈበት ወቅት እንኳን አላቋረጠም፤ በእነ ሳዑዲ እና ኤሚራቶች በኩል ድጋፉን በእጅ አዙር እያቀበለ ነበር። በሱዳን በኩል ወ ደ አውሮፓ እንዳ...
Read More
የኢብን-ኢስሐቅ ዘገባስ ታማኝ የታሪክ ምንጭ ሊሆን ይችላልን..?
ኢብን-ኢስሐቅ የተባለው የመሐመድ የሕይወት ታሪክ ጸሐፊ “ሲራ ረሱለላህ” በተባለው መጽሐፉ በርካታ ነገሮች አካቷል፡፡ ይህ መጽሐፍ በራሱ የተዘጋጀው “አል-ሙብታዳ ዋ አል-ባዝ ዋ አል-ማጋዚ” የተሰኘ ሰፊ ...
Read More
ያልተቋረጠው በሰሜን ክርስቲያኖች ላይ እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ
✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር ይህን በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ባለፉት ዘመናት ከፈጸሙት የግፍ፣ የጭካኔና የወንጀል ጂሃድ በይበልጥ በከፋ መልክ ተገላልጦ የሚያሳየውን ጥቁር ታሪካቸውን...
Read More
የቃል ኪዳኑ ታቦት በኢትዮጵያ፦ በታሪክና በመንፈሳዊነት መካከል የተሰወረው ታላቅ ምስጢር
በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ እጅግ ቅዱስ፣ ኃያል እና ምስጢራዊ ተደርጎ የሚወሰደው የቃል ኪዳኑ ታቦት ጉዳይ፣ ከኢትዮጵያ ቀደምት ታሪክ እና መንፈሳዊ ማንነት ጋር ያለው ጥልቅ ቁርኝት፣ ዛሬም ድረስ የአለምን ት...
Read More
ለህዝብ ድምጽ የሚሆኑ እንደ ቴዲ ያሉ ዕንቁ ልጆችን ጠብቁ!
✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አምባገነኑ የብልጽግና መንግስት ለምርጫ እየተዘጋጀ እንደሆነ ሁላችንም እናውቃለን። የአማራ ክልል ከትልልቅ የዞን ከተማ ውጭ ያሉ በርካታ የወረዳ ከተሞችና ሙሉ በሙሉ የገጠ...
Read More
ጸረ-ክርስቲያን ዘመቻ፡- አንድ የእስራኤል ወታደር በደቡባዊ ሊባኖስ የኢየሱስ ክርስቶስን ሐወልት አፈረሰ ፥ ያውም በትንሳኤ ሰሞን
✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር ይህ አስከፊ የስድብ ድርጊት የተፈፀመው በትንሳኤ ቀናት መሆኑ በጣም የሚያሳዝን ነው። ከኔታንያሁ እስከ ትራምፕ ድረስ ሁሉም ከሞት የተነሣውን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስ...
Read More
ስለ ስውራን አባቶች የታሸገው ምሥጢር ፤ ምን ዓይነት ሥራ ይሠራሉ ?
✍ ዮሐንስ አብነት | የወዳጅ ምክር | ኢትዮጵያ አውታር ፩. ስለ ሰውራን አባቶች ምንነት ፩. ሰውራን አባቶች ማለት ከሰው ዓይንና ከምድራዊው "ማትሪክስ" እይታ ተሰውረው፣ ነገር ግን በሕይወተ ሥጋ ...
Read More
Subscribe to:
Comments
(
Atom
)