Showing posts with label ምሥጢረ ኢትዮጵያ. Show all posts
Showing posts with label ምሥጢረ ኢትዮጵያ. Show all posts

ጽዮን ወይም ሙሽራይቱ ማለት ምን ማለት ይሆን?

✍ አብነት ባሶሬ "ጽዮን ማለት አንተ እንድትላበሰው የተዘጋጀልህ ማንነት ወይም ስብዕና ማለት ነው።" 1 ጽዮን ንፁህ ናት- ለዛም ነው እናቱን(ማሪ ሃም) ወይም ቤተክርስትያንን በጽዮን ምን...
Read More

ይድረስ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በታሪኳ አይታው በማታውቀው የአምባገነንነት አገዛዝ ስር ወድቃ ትገኛለች። ስርዓቱ ስልጣኑን ለማራዘም ሲል የህዝቦችን ደም እንደ ...
Read More

የኢትዮጵያ ቀን አቆጣጠር ይቀየር ከሚለው አጀንዳ በስተጀርባ ከረቂቁ መዝገብ

✍ ዮሐንስ አብነት | የወዳጅ ምክር | ኢትዮጵያ አውታር   1. የኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር የያዘው ምስጢር   - የፀሐይና የጨረቃን ዑደት ፍጹም በሆነ መንገድ አጣምሮ የያዘ የሰማይ ሰዓት ነው።   ...
Read More

"ከባሕር በር የገፉን፤ ከባሕረ ሐሳብ ሊገፉን"

​ ✍ ታደሰ ሞጎስ | ኢትዮጵያ አውታር | ሰላቢ እጆች የጊዜን ፍሰት በቁጥር መስመር ሰድሮ ማሰር የሰው ልጅ ከጥንት ጀምሮ ሲታገልበት የኖረ ተፈጥሮአዊና ሳይንሳዊ ፍላጎት ነው። በዓለም ታሪክ ውስጥ የተለ...
Read More

የኢትዮጵያ የጊዜ አቆጣጠር ሃይማኖታዊ ስለሆነ አንፈልግም ለምትሉ ሁሉ!

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አያ ጅቦ ሆይ ሳታመካኝ ብላኝ የሚለውን የሀገራችንን ምሳሌያዊ አነጋገር እዚህ ብጠቀም ቦታው ይመስለኛል:: የኢትዮጵያና የቤተክርስቲያን ጠላቶች የኢትዮጵያን የጊዜ አቆጣጠር...
Read More

ይህ ትውልድ ግን አዲስ ግኝትና ታሪክ ከመስራት ይልቅ የቀድሞዎቹን ማጥፋት ለምን ይቀለዋል?

✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አፍራሽ የሆነ ትውልድ አንሁን እባካችሁን እንንቃ! ይህን ያክል ለሀገርና ለቤተክርስቲያን ጠላት መሆን ያዋጣልን?  ጸባችሁ ከእውነት ጋር ስራችሁም ግፍ ስለሆነ  ዋጋ እንደ...
Read More

Dystopia = ገንዘብ አምላኪ መንግሥት

✍ መስከረም ለቺሳ (ዶ/ር) | ዮቶጵያ ገንዘብ የሚያመልክ ሰው፡ ድሃ ነው። ምክንያቱም፡ ገንዘቡ ካለቀበት፡ ሌላ ነገር የለውም። ገንዘብ የሚያመልክ መንግሥትም፡ ድሃ ነው። ምክንያቱም፡ ገንዘቡ ካለቀበት፡ ...
Read More

የኢትዮጵያ ስም ይቀየር ከሚለው አጀንዳ በስተጀርባ

✍ ዮሐንስ አብነት | የወዳጅ ምክር | ኢትዮጵያ አውታር   የኢትዮጵያ ስም ትርጉምና ምስጢር ኢትዮጵያ ማለት በመለኮታዊ መዝገብ "ለፈጣሪ የሚቀርብ መሥዋዕት" ወይም "ለአምላክ...
Read More

ክርስትና ከውጭ የመጣ መጤ ነውን?

የነገሩን እንዲህ እንየው እስልምናም ክርስትናም  ሁለቱም እምነቶች መነሻቸው ከመካከለኛው ምስራቅ ነው። ነገር ግን በታሪክ፣ በሥነ-ልቦና እና በሕግ መነጽር ስንመለከተው፣ በሁለቱ መካከል ያለው ልዩነት ...
Read More