✍ አብነት ባሶሬ "ጽዮን ማለት አንተ እንድትላበሰው የተዘጋጀልህ ማንነት ወይም ስብዕና ማለት ነው።" 1 ጽዮን ንፁህ ናት- ለዛም ነው እናቱን(ማሪ ሃም) ወይም ቤተክርስትያንን በጽዮን ምን...
Read More
Home / ምሥጢረ ኢትዮጵያ
Showing posts with label ምሥጢረ ኢትዮጵያ. Show all posts
Showing posts with label ምሥጢረ ኢትዮጵያ. Show all posts
ይድረስ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን
✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በታሪኳ አይታው በማታውቀው የአምባገነንነት አገዛዝ ስር ወድቃ ትገኛለች። ስርዓቱ ስልጣኑን ለማራዘም ሲል የህዝቦችን ደም እንደ ...
Read More
«የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይቀየር» የሚሉ ይህችን ታሪክ ያውቁት ይሆን?
✍ ታደሰ ሞጎስ | ኢትዮጵያ አውታር | ሰላቢ እጆች በአሁኑ ወቅት «ዘመናዊነትን ለመከተልና ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጋር ለመናበብ የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር መቀየር አለበት» የሚሉ ድምፆች ሲደመጡ ይስ...
Read More
የኢትዮጵያ ቀን አቆጣጠር ይቀየር ከሚለው አጀንዳ በስተጀርባ ከረቂቁ መዝገብ
✍ ዮሐንስ አብነት | የወዳጅ ምክር | ኢትዮጵያ አውታር 1. የኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር የያዘው ምስጢር - የፀሐይና የጨረቃን ዑደት ፍጹም በሆነ መንገድ አጣምሮ የያዘ የሰማይ ሰዓት ነው። ...
Read More
"ከባሕር በር የገፉን፤ ከባሕረ ሐሳብ ሊገፉን"
✍ ታደሰ ሞጎስ | ኢትዮጵያ አውታር | ሰላቢ እጆች የጊዜን ፍሰት በቁጥር መስመር ሰድሮ ማሰር የሰው ልጅ ከጥንት ጀምሮ ሲታገልበት የኖረ ተፈጥሮአዊና ሳይንሳዊ ፍላጎት ነው። በዓለም ታሪክ ውስጥ የተለ...
Read More
የኢትዮጵያ የጊዜ አቆጣጠር ሃይማኖታዊ ስለሆነ አንፈልግም ለምትሉ ሁሉ!
✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አያ ጅቦ ሆይ ሳታመካኝ ብላኝ የሚለውን የሀገራችንን ምሳሌያዊ አነጋገር እዚህ ብጠቀም ቦታው ይመስለኛል:: የኢትዮጵያና የቤተክርስቲያን ጠላቶች የኢትዮጵያን የጊዜ አቆጣጠር...
Read More
ይህ ትውልድ ግን አዲስ ግኝትና ታሪክ ከመስራት ይልቅ የቀድሞዎቹን ማጥፋት ለምን ይቀለዋል?
✍ ቆሞስ አባ ጳውሊ | ከግንባር አፍራሽ የሆነ ትውልድ አንሁን እባካችሁን እንንቃ! ይህን ያክል ለሀገርና ለቤተክርስቲያን ጠላት መሆን ያዋጣልን? ጸባችሁ ከእውነት ጋር ስራችሁም ግፍ ስለሆነ ዋጋ እንደ...
Read More
Dystopia = ገንዘብ አምላኪ መንግሥት
✍ መስከረም ለቺሳ (ዶ/ር) | ዮቶጵያ ገንዘብ የሚያመልክ ሰው፡ ድሃ ነው። ምክንያቱም፡ ገንዘቡ ካለቀበት፡ ሌላ ነገር የለውም። ገንዘብ የሚያመልክ መንግሥትም፡ ድሃ ነው። ምክንያቱም፡ ገንዘቡ ካለቀበት፡ ...
Read More
የኢትዮጵያ ስም ይቀየር ከሚለው አጀንዳ በስተጀርባ
✍ ዮሐንስ አብነት | የወዳጅ ምክር | ኢትዮጵያ አውታር የኢትዮጵያ ስም ትርጉምና ምስጢር ኢትዮጵያ ማለት በመለኮታዊ መዝገብ "ለፈጣሪ የሚቀርብ መሥዋዕት" ወይም "ለአምላክ...
Read More
ክርስትና ከውጭ የመጣ መጤ ነውን?
የነገሩን እንዲህ እንየው እስልምናም ክርስትናም ሁለቱም እምነቶች መነሻቸው ከመካከለኛው ምስራቅ ነው። ነገር ግን በታሪክ፣ በሥነ-ልቦና እና በሕግ መነጽር ስንመለከተው፣ በሁለቱ መካከል ያለው ልዩነት ...
Read More
ክብረ ነገሥት መጽሐፍ በመኖሩ የኢትዮጵያውያን ማንነት እና ታሪክ ምን ያህል ተቀየረ?
ይህ ክብረ ነገሥት መጽሐፍ በመኖሩ የኢትዮጵያውያን ማንነት እና ታሪክ ምን ያህል ተቀየረ? ... መጽሐፉስ ባይኖር ኖሮ የኢትዮጵያውያን ብሎም የዓለም ታሪክ ምን ያህል ይቀየር ነበር ፣ አንዳንድ ሃገራት ሙ...
Read More
ኢትዮጵያ፡ የአዳምና የሔዋን ተስፋ የኾነችው፡ የፅዮን አገር ናት።
✍ መስከረም ለቺሳ (ዶ/ር) | ዮቶጵያ ገና ከጥንቱ፡ "ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ" ብሎ ቃል ኪዳን ከገባበት ጊዜ አንሥቶ፡ "አምላክን ወልዳ ታድነናለች" ብሎ፡ ድንግል...
Read More
ጽምዶ (ሜላት ኪሮስ + ዮሴፍ ንጉሤ) በኮሎራዶ፤ የኮሚኒስት አብዮት በአሜሪካ ሙሉ በሙሉ ፈነዳ፤ ለታቦተ ጽዮን ምስጋና ይግባው
✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር | ሰላቢ እጆች ይህም የኮላሮዶ ክስተት ሌላ አንድ ምልክት ነው። ከአምስት ዓመታት በፊት ባቢሎን አሜሪካ እና አጋሮቿ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የጀነሳይድ...
Read More
Subscribe to:
Posts
(
Atom
)