ክርስቲያኑ ለምን አንቀላፋ? በቆሞስ አባ ጳውሊ

ቆሞስ አባ ጳውሊ 


አብያተ ክርስቲያናት ቢቃ*ጠሉ ፣ ምዕመናን ቢጨፈ*ጨፉና ቢፈናቀሉ ፣ ካህናትና መነኮሳት ቢታ*ረዱ ፣ ቅርሶች ቢወድሙና ሌሎች ልዩ ልዩ የግፍ አይነቶች ቢደረጉ ምን የማይመስለው ትውልድ ሆኗል:: ለስንፍና ጥቅስ የሚጠቅስ አስመሳይ ትውልድ! ተነሱ ቤተክርስቲያንን ታደጉ ሲባሉ "ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ" ይላል ወንጌሉ እያሉ ስለምን እንደተባለ እንኳን በውል ሳይረዱ ግደለሽነታቸውን በቅዱስ ቃል ይሸፍናሉ! በመሰረቱ " አት*ግደል" የሚለው የእግዚአብሔር ቃል ስለ ምን እንደሆነና ፍጹም ቤተክርስቲያንን ከመከላከልና ሀገርን ከመታደግ ጋር እንደማይገናኝ ሳታውቁት ቀርታችሁ ይሆናል ብዬ አላስብም!
Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment