አብያተ ክርስቲያናት ቢቃ*ጠሉ ፣ ምዕመናን ቢጨፈ*ጨፉና ቢፈናቀሉ ፣ ካህናትና መነኮሳት ቢታ*ረዱ ፣ ቅርሶች ቢወድሙና ሌሎች ልዩ ልዩ የግፍ አይነቶች ቢደረጉ ምን የማይመስለው ትውልድ ሆኗል:: ለስንፍና ጥቅስ የሚጠቅስ አስመሳይ ትውልድ! ተነሱ ቤተክርስቲያንን ታደጉ ሲባሉ "ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ" ይላል ወንጌሉ እያሉ ስለምን እንደተባለ እንኳን በውል ሳይረዱ ግደለሽነታቸውን በቅዱስ ቃል ይሸፍናሉ! በመሰረቱ " አት*ግደል" የሚለው የእግዚአብሔር ቃል ስለ ምን እንደሆነና ፍጹም ቤተክርስቲያንን ከመከላከልና ሀገርን ከመታደግ ጋር እንደማይገናኝ ሳታውቁት ቀርታችሁ ይሆናል ብዬ አላስብም!
ክርስቲያኑ ለምን አንቀላፋ? በቆሞስ አባ ጳውሊ
ቆሞስ አባ ጳውሊ
Blogger Comment
Facebook Comment