የክርስቶስ ተቃዋሚ ማንነቱ ከተጋለጠ ከቀናት በኋላ ኢለን ማስክ የዶላር ትራምፕ-ሳዑዲ ባቢሎን ቡድንን ተወ

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር

“ዋ! ወደ ሳውዲ አትጓዙ” ብለናቸው ነበር። ከአህያ ጋር የዋለ ፈስ ተምሮ ይመጣል እንዲሉ ከዘር አጥፊዎቹ የመካከለኛው ምስራቅ ዱር አህያዎቹ እስማኤላውያን ጋር የሚሞዳመዳው ፕሬዝደንት ለአሜሪካ እና ለተቀረው ዓለምም በጣም መጥፎ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው። አሁን ሁሉም እርስበርስ እየተባሉ አንድ በአንድ ይወድቃሉ።

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፲]❖

“በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤”

❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፮፡፲]❖

“ከባቢሎን ውስጥ ሽሹ፥ እያንዳንዳችሁም ነፍሳችሁን አድኑ፤ በበደልዋ አትጥፉ፥ የእግዚአብሔር በቀል ጊዜ ነውና፥ እርሱም ብድራትዋን ይከፍላታልና። ባቢሎን በእግዚአብሔር እጅ ውስጥ ምድርን ሁሉ ያሰከረች የወርቅ ጽዋ ነበረች፥ አሕዛብም ከጠጅዋ ጠጥተዋል፤ ስለዚህ አሕዛብ አብደዋል። ባቢሎን በድንገት ወድቃ ጠፍታለች፤ አልቅሱላት፥ ትፈወስም እንደ ሆነ ለKWsልዋ መድኃኒት ውሰዱላት። ባቢሎንን ፈወስናት፥ እርስዋ ግን አልተፈወሰችም፤ ፍርድዋ እስከ ሰማይ ደርሶአልና፥ እስከ ደመናም ድረስ ከፍ ከፍ ብሎአልና ትታችኋት እያንዳንዳችን ወደ አገራችን እንሂድ። እግዚአብሔር ጽድቃችንን አውጥቶአል፤ ኑ፥ በጽዮን የአምላካችንን የእግዚአብሔርን ሥራ እንናገር።“

በኦውስቲን ቴክሳስ ሃገር ስብከት አገልጋይ የሆኑት አሜሪካዊው ኦርቶዶክስ ቄስ ጳጳስ ሊዮን አሥራ አራተኛን + ኢለን ማስክን + ቢል ጌትስን በክርስቶስ ተቃዋሚ አውራ (በሥጋዊ አካላቸው ዙሪያ ባለውና በሚሰርፀው የኃይል መስክ ወይም የብርሃን አክሊል) ሚዛን ከፍተኛውን ደረጃ መድበቸዋል።

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment