✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር
ከሚሊየን በላይ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ክርስቲያን ሕዝባችንን የጨፈጨፉትና ያስጨፈጨፉት እነዚህ ሐፍረተ-ቢስ ከሃዲ ወንጀለኞች ደም ማፍሰሱ አልበቃ ብሏቸው አንዱ ሌላውን ከተጠያቂነትና ፍርድ ለማዳን ተመሳሳይ ዲያብሎሳዊ ሤራ መጠንሰሱን መቀጠላቸውን ነው። አንዳንዶቻችን አስቀድመን ስንጠቁም የነበረው ጉዳይም ይህ ነው።
ብዙዎቹን ማዳመጥ ጊዜ ማባከን ሆኖ ባገኘውም በአጭር ጊዜ ውስጥ ከታዘብኳቸውና ቶሎ ቶሎ ብቅ እያሉ ሞኙን የትግራይ ተከታያቸውን ማታለሉን ከቀጠሉት ከሃዲ ሚዲያዎች መካከል 'ርዕዮት ሚዲያ + ኤድመንድ ብርሃኔ + ሆራይዘን ሜዲያ (ማርያማዊት)+ ዩ.ኤም.ዲ ሜዲያ (ጌታቸው አሰፋ) ይገኙበታል። የርዕዮት ሚዲያው ቴዎድሮስ ፀጋዬ ገና ያኔ ግራኝ ወደዋሽንግተን መጥቶ ሳለ ከጠየቀበት ወቅት ጀምሮ፤ “የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ ሆኖ ግራኝን እያገለገለ ነው” ብዬ ነበር።
ዛሬ በድፍረት የምናገረው ነው፤ በህወሓት 'ሌላው አንጃ/በጌታቸው ረዳ + ጻድቃን አንጃ)ከወንጀለኛው ከሃዲ ከአሉላ ሰለሞን ጋር ጎራ እንዲፈጥሩ የተደረጉት ርዕዮት ሚዲያ + ዩ.ኤም.ዲ + ፈንታሌ (መታሠሩ ለተለመደው ሬክላም ነው) እና ሌሎችም የእነ ግራኝ አብዮት አሕመድ አሊ + ጌታቸው ረዳ እና ጄነራል ጻድቃን ተከፋዮች ሲሆኑ እነ ኤድመንድ ብርሃኔ + ማርያማዊት + ስታሊን እና ሌሎቹ ደግሞ የእነ ደብረ ጽዮን እና ወረደ ተከፋዮች ናቸው።
ሰይጣን ሁለቱንም ወገኖች ይቆጣጠራል። ልጆቹም ከደቡብ እስከ ሰሜን ያሉትን 'ጠብ' የሚመስሉትን፣ የፖለቲካ አካላትን እና ልሂቃንን ሁለቱንም ይቆጣጠራሉ። ቁጥጥር የሚደረግበት ተቃውሞ በአሁኑ ጊዜ ተስፋፍቷል፣ እናም የታሰበው ብቸኛው ውጤት እኛ ከፈቀድን ክፍፍል መፍጠር ነው። ቁጥጥር የሚደረግበት ተቃውሞ የሚፈለገውን ውጤት ለማግኘት ሁለት ተቃራኒ የሚመስሉ ወገኖችን እርስ በርስ የመጫወት ዘዴ ነው። ክፉው ከዳተኛ ፍሪሜሰን/ነፃ ግንበኛ ቭላድሚር ሌኒን በአንድ ወቅት “ተቃዋሚዎችን ለመቆጣጠር ምርጡ መንገድ ራሳችንን መምራት ነው” ብሏል። የሚያስፈራ ሐሳብ! እና እርስ በርስ የሚተያዩ ሁለት ወገኖች ካሉን እና ሁለቱም ይህንን ዘዴ እየተጠቀሙ ከሆነ ፣ በእጥፍ ዋይ! ያ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ የምናየው፡ አንደኛ፡ በሻዕቢያ፣ በህወሓት እና በኦነግ/ፒፒ መካከል አርቴፊሻል ክፍፍል ፈጠሩ። አሁን በህወሓት ውስጥ አርቴፊሻል ክፍፍል ይፈጥራሉ።
ደጋግመን እንዳጋጠመን የሉሲፈራውያን እውነተኛ አጋሮች የደቡብ ኢትዮጵያ ጋላ-ኦሮሞ-ሙስሊም (ኦነግ/ፒፒ) ናቸው።
🛑 እንደተለመደው፤ 👉 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)👈 የሚለውን የሉሲፈራዊውን ጆርጅ ሄገልን ዲያሌክቲክ በመከተል!
😈 ከዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር የአሕዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ ፦
- ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜ
ማ /አብን/ቄሮ/ ትውልድ - ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
ሁሉም ኢትዮጵያን ለመበታተን የኢትዮጵያ 'ትግራይ' የተሰኘችውን ክልል በመጨፍጨፍና በማዳከም ላይ ያሉ የሉሲፈራውያኑ አገልጋዮች ናቸው። ይህ ደግሞ ለእነርሱ ውድቀት፣ ለአጋሮቻቸውና ለቤተሰቦቻቸውን ስቃይን እና መከራን ያስከትል ዘንድ ግድ ነው።
ሰሞኑን ከሶማሌዎች ጋር እየሠሩት ያሉት ድራማ በሁሉም 'ተቃዋሚዎች መሳይ' አካላት በደንብ ተቀነባብሮ የሚካሄድ አሳዛኝ ድራማ ነው። ኢትዮጵያን አፈራርሰው የአፍሪቃን ቀንድ የጠቀለለችዋን እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቋምጠዋል። ስለዚህ ሁሉም በጋራ የኢትዮጵያን መሠረት በማናጋት፣ የሕዝበ ክርስቲያኑን ቁጥር በመቀነስ፣ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑን በማደኽየትና በማስራብ፣ የኢትዮጵያ የሆነውን ነገር ሁሉ በማዳከም፣ የኢትዮጵያን ስም በተፋጠነ መልክ በማጠልሸት፣ በማጉደፍና በማዋረድ ብሎም በዓለም በተለይ በአፍሪካውያን ዘንድ እንድትጠላ በማድረግ ላይ ይገኛሉ። አዎ! “ኢትዮጵያ" የሚለውን መጠሪያ እየተጠቀሙ። የኢትዮጵያ ጠላቶች ሃገር የማፍረስ ሥራቸውን በግልጽ ተግተው እየሠሩ ነው። አልነቃ ያለው ወይንም አውቆ የተኛውና በዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር አመቺሳ ውቃቢ፣ አቴቴ ዛር፣ ወሰን ጋላ፣ አዳል ሞቲ መተት የተለከፈው 'ኢትዮጵያዊ' እና 'አስመሳይ ኢትዮጵያዊ' ግን፤ "መንግስት ትልቅ ስህተት ሰራ፤ ጥበብ የጎደለው መሪ… እንደው ይህን ቢያደርግ እኮ ይሻለዋል፣ ትግላችን በሰላማዊ መንገድ መካሄድ አለበት፣ አእላፍ መዘምራን፣ ጥምቀትን ለማክበር ነጭ ወይንም ጥቁር መልበስ አለብን፣ እንዳናውለበልብ ታዘዝን ወዘተ" እያለ ታሪካዊቷን ሃገሩን ለወራሪዎቹ ለዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች በቀላሉ በማስረከብ ላይ ይገኛል።
ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የሁለቱም ግራኞች ሞግዚቶች የሆኑት የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርኮች የኦርቶዶክስ ክርስትና ማዕከል የነበረችውን የቁስጥንጥንያ ከተማን (ኢስታንቡልን) ለመያዝ ሰራዊታቸው የከተማዋን በር እየሰበረ በመግባት ላይ እያለ፤ የኦርቶዶክስ ልሂቃን ግን ስለ መላዕክት ዓይን ቀለማት እየተጨቃጨቁ ጊዚያቸውን ያባክኑ ነበር።
ለማስታወስ ያህል፤ እ.ኤ.አ. በሰኔ 1981 ዓ.ም. ኦነግ ለያኔው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በጻፈው ደብዳቤ ድርጅቱ የኦነግን አገር የመመስረት ትግል እንዲደግፍና ኢትዮጵያ የኦሮሞ ቅኝ ገዢ ስለሆነች ከቅኝ ግዛት ነጻ ወጥተው የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን ያቋቋሙ አገሮች ቅኝ ገዢዋን ኢትዮጵያን ከድርጅቱ አባሮ ዋና ጽሕፈት ቤቱን ከአዲስ አበባ ወደ ሌላ የአፍሪካ አገር እንዲያዛውር ጠይቆ ነበር። ታዲያ ይህን አይደለም ዛሬ እያየን ያለነው። አዎ! አሁን በዚህ አጀንዳ ላይ እባቡ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አሕመድ ዓሊና አጋሮቹ (ሽመልስ አብዲሳ፣ ጃዋር መሐመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ገመቹ መገርሳ፣ 'ጃል መሮ' (የሚባል ሰው ካለ)ወዘተ ከቻዳዊው የአፍሪካው ሕብረት ሃላፊ ሙሳ ፋኪ እና ከአዞው ኦባሳንጆ ጋር አብረው እየሠሩበት ነው።
ግን ምን አለ በሉኝ፤ ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የሚጠቀሙባቸውን የኢትዮጵያ ጠላቶችን ጋላ-ኦሮሞዎችን፣ ሶማሌዎችን፣ ሱዳኖችን፣ ዓረቦችንና አጋሮቻቸውን መደገፉን እስካላቆሙ ድረስ እያንዳንዱ ኤዶማዊ የምዕራባውያን እና እስማኤላዊ የምስራቃውያን ሃገራት ብትንትናቸው ነው የሚወጣው። በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ እየፈጸሙት ያሉት ግፍና ወንጀል ከምናስበው በላይ በጣም ከባድ ነው።
💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤
👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?
☆ ፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)
👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።
☆ ፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን
👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ 'ኢትዮጵያን' 'ኩሽ' ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ.አ.አ ከ 1837 እስከ 1843 ዓ.ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ 'ኢትዮጵያ' ፋንታ 'ኩሽ' የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]
☆ ፫ኛ. የትግራይ ብሔርተኝነትን
👉 ምክኒያቱ፦ ኢ-አማንያኑ ሻእቢያ እና ህወሓት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ የተካሔደው ጦርነት የግራኝ አብዮት አሕመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ የተካሔደው ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ 'አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊ' ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!
☆ ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አሕመድ ዓሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። “ዐምሓራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አሕመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ህወሓቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም።
በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።
የሕዝቡን ስነ-ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሑመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት!
👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦
- – ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
- – አለመረጋጋትን መፍጠር
- – አመፅ መቀስቀስ
- – መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት
Blogger Comment
Facebook Comment