አብርሃ | የክርስቲያን አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የጦር መሪ - 570 ዓ.ም

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር

ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ570ኛው ዓ.ም ፥ የመሐመዳውያኑ የፈጠራ/የምኞት ታሪክ ፥ የእስልምና 'ጥቃቅን ወፎች (አቢቢል)' = የሙስሊም መበቀል ጂሃድ ድሮኖች 2020 -2022

• የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ቱርክ + ኢራን + ኦሮሞዎች በአንድነት አንድ/1 ሚሊዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ጨፍጭፈዋል – ከሁለት መቶ/ 200 በላይ አብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን አውድመዋል።

መሐመዳውያኑ በፈጠራ የሚተርኩት የአብርሃ ዝሆን ታሪክ እና የድንጋይ እሳት የሚጥሉት የጥቃቅኖቹ ወፎች 'ተዓምር' መሠረተ ቢስ እና ትልቅ የፈጠራ ተረት ተረት ነው። ቅጥፈት ነው! ዝሆንም ወፎችም አልነበሩም። በዓረቢያ ክርስቲያኖች ላይ ጂሃዳቸውን ለመፈጸም፣ ታላቁ ክርስቲያን የጦር መሪ አብርሃ በ570ቹ ዓመታት ላይ በዛሬዋ የመን ሰንአ የሠራውን ከቁስጥንጥንያዋ (ኢስታንቡል) የሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን የማይተናነስ ድንቅና አንጋፋ ቤተ ክርስቲያን ለማፍረስ (ጣዖታዊውን የካባ ጥቁር ድንጋይ ይፎካከርብናል ብለው ስላሰቡ) ከሚል የተነሳ ሁሌ ይህን መሰል ውሸት እና የፈጠራ ትርክት በማራማድ የግድያና ዝርፊያ ጂሃዳቸውን ማካሄድ ስለፈለጉ ብቻ ነው። በሰንአ የነበረውን ድንቅ ቤተ ክርስቲያን ዘርፈው እና አፍርሰው የሰንአን 'ትልቁን መስጊድ' ሠርተዋል። እነዚህ የአጋንንት ማደሪያዎች ሁሌ “ተበደልን! ሂጃብ መልበስ ተከለከልን! ቅብርጥሴ” ብለው ለዘር ማጥፋት ጂሃዳቸው እንደሚነሳሱት ማለት ነው። የክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ደም ለዋቄዮ-አላህ/ሰይጣን አምላካቸው ማፍሰስ በጣም ይወዳሉና።

የተመኟቸውና በሕልሞቻቸው የታይዋቸው 'ጥቃቅኖቹ ወፎች' ዛሬ ምዕራባውያኑ እና ቻይናዎቹ የሰጧቸው ድሮኖች ናቸው።

ለክርስትና እና ለክርስቲያኖች ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው መሐመዳውያን ከአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ሲመኙት እና ሲያልሙለት የነበረው የበቀል ጂሃድ ኤዶማውያኑ አጋሮቻቸው በፈለፈሉላቸው በዛሬዎቹ 'ጥቃቅን ወፎች' (ድሮኖች) የኢትዮጵያን፣ ሶርያን እና አርሜኒያን ክርስቲያኖች በመጨፍጨፍ ላይ ይገኛሉ። ያላወቁትና ሊማሩት ያልቻሉት ጉዳይ ግን እግዚአብሔር አምላክ እና ቅዱሳኑ በቅርቡ ለአንዴና ለመጨረሺያ ጊዜ እንደሚበቀሏቸውና ወደ ጥልቁ ሲዖልም እንደሚጥሏቸው ነው።

ዛሬ በመንደር ያልተወሰነ፣ እንጭጭ ያልሆነ እና እስከ መካ እና ሰነዓ ድረስ ዘልቆ በመሄድ የእግዚአብሔርን ፍላጎት ሊያሟላ የሚችል እንደ አብርሃ ያለ ጀግና፣ አርቆ አሳቢና ክርስቲያን የጦር መሪ ይስጠን። አሜን!

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment