ታቦተ ጽዮን ፍለጋ | የዓለም ጤና ድርጅት ትልቅ 'ባዮሎጂካል ስጋት' ጠቁሟል


✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

በላብራቶሪ ውስጥ የቫይረስ ናሙናዎችን የሱዳን ተዋጊዎች በቁጥጥራቸው ሥር ካደረጉ በኋላ የዓለም ጤና ድርጅት ትልቅ 'ባዮሎጂካል ስጋት' ጠቁሟል።

መሬት ዜሮ ፥ ኢቦላ፣ ኩፍኝ፣ ፖሊዮ፣ ቴታነስ፣ ማርበርግ? 

ዶ/ር ቴዎድሮስን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ያለምክኒያት እንዳላደረጓቸው ገና ከተመረጡበት ዕለት አንስቶ ስለፈልፍ ነበር። እንግዲህ በዓባይ ወንዝ ውስጥ ሊጨመር የሚችል ባዮሎጃዊ ቅመም ሊኖር ይችላል። ይህን ካደረጉ በኋላ የግብጽ ሕዝብ ያልቃል፤ ዓረቦችና አጋሮቻቸው መሐመዳውያን በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የመጨረሻውን ይከፍታሉ ማለት ነው።

...ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

☆ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መግቢያ ዕለት እነ ጆርጅ ቡሽ ከሳዊዲዎች ጋር ሆነው የሽብር ጥቃት በራሳቸው ሕዝብ ላይ አካሄዱ። (በዓለማችን ከህወሓቶች ጎን “ሕዝቤ” በሚሉት ማህበረሰብ ላይ ጥቃት የፈጸሙ ብቸኞቹ ወንጀለኞች)

☆ ብዙም ሳይቆዩ ወረራዎችን በመላው ዓለም ማካሄድ ጀመሩ

☆ ጁላይ 1፣ 2017 ከአክሱም ጽዮን የተገኙት ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሓኖም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ሆነው ተመረጡ። ሮማዊው ጋኔን የኮቪድ፣ ኤድስና ኢቦላ አባት፤ ጣልያን-አሜሪካዊው ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ እና ዶ/ር ቴዎድሮስ ጥሩ ግኑኝነት አላቸው።

☆ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በትናንትናው 11ማርች 2020 ዕለት በዶ/ር ቴዎድሮስ የሚመራው የዓለም ጤና ድርጅት ኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ እንደሆነ አወጀ።

☆ በማግስቱ ሜሪላንድ + ዋሽንግተን ዲሲ + ቪርጂኒያ ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ቀሳውስት “እጣን” ከወረርሽኙ ይከላከላል በሚል መንፈስ ተነሳስተው በእነዚህ ግዛቶች የሚገኙትን ከተሞች ጎዳናዎች በመኪና እየዞሩ እንዲያጥኑ ከእነ ሲ.አይ.ኤ ፈቃድ አገኙ። በወቅቱ “Semayat/ሰማያት” የሚባለው የፈሪሳውያኑ የእነ 'ሸህ አቡ ፋና/ አቡነ ፋኑኤል' ቻኔል በዩቲውብ ያቀረበውን አንድ አጭር የማዕጠንት ሥነስርዓቱን የሚያሳየውን ቪዲዮ ተቀብዬ በቀድሞው ቻኔሌ በበጎ መንፈስ ለማስተዋወቅ በመሞከሬ ቻኔሌን ወዲያው አዘጉብኝ። ንጹሕ ኢትዮጵያውያን መስለውኝ ነበር።

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment