በላልይበላ የተደረገው መብራት


ቅርሥ እውነተኛው መልኩ ይዞ ወደ ቀጣዮቹ ትውልዶች መዝለቅ አለበት። ምክንያቱም ቀጣዮ ትውልድ ሊማርበት ይችላል። በመላእክት የታነፀው የላልይበላ ውቅር ቤተ ክርስትያን በሰው ሰራሽና ፈጠራ ማስዋብ ትሪፉ ኪሳራ ብቻ ነው።

ሀገረ ፈረንሣይ የሰራችው መብራት የተንኮል ለመሆኑ ጥርጥር ውስጥ አይከትም። ባለቤቱ ካልናቁ አጥሩ አይነቀንቁ ነው ነገሩ።
Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment