ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ
የመናፍቁ የማርቲን ሉተር ፕሮቴስታንት ጀርመን በአምስት መቶ አመት ውስጥ ክርስትናን አጥፍታ ወደ ጣዖት አምልኮት በመመለስ ላይ ነች። የክርስቶስ ተከታዮች የሆኑት ምናልባት አስር በመቶ አይሆኑም፤ ግን በግዛቷ የቀሩት ጥሩ ሰዎች እነርሱ ብቻ ናቸው፤ ከሀገራችን ጋር ግን ግኑኝነት የላቸው፤ ወደ ሀገራችን የሚገቡት ግን ልክ "ወንጌላዊ" ነኝ በማለት ወደ ኢትዮጵያ ተጉዞ እደየነበረው ጀርመናዊው ዮኻን ክራፕፍ ዓይነት ሰዎች ናቸው። ይህ ሰው ከመቶ አመታት በፊት ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳ፣ የኢትዮጵያን ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት የዘመተ የክርስቶስ ተቃዋሚ ሰው ነበር።
'ኦሮሚያ' መርዝ ነው!!!
"እውነቱን ትተው ውሸቱን፤ ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶ ቀበቶን፣ ክርስቶስን ትተው ዲያብሎስን፣ እግዚአብሔርን ትተው ዋቄዮን፣ ተዋሕዶን ትተው አምልኮ ጣዖትን፣ ኢትዮጵያን ትተው ኦሮሚያን መርጠዋል። በዚህም በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ዋቄዮ አላህን ትተውና ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ቢሰለፉ ይሻላቸዋል።
Blogger Comment
Facebook Comment