በኢትዮጵያ ላይ በተሠራው ሤራ ሳቢያ መንግስት በመንግስት ላይ ይነሳል፣ ከባድ ጦርነት ይሆናል፣ አሜሪካ ትጠፋለች !


✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ | ኢትዮጵያ አውታር    

የዳግማዊት ባቢሎን አሜሪካ መንግሥት ዓለምን በሰፊው የሚያምሰው “Deep State – ድብቁ/ጥልቁ መንግስት” ነው። ይህ በጆርጅ ሶሮስ፣ ክሊንተን እና ባራክ ኦባማ የሚመራው ሉሲፈራዊው ድብቅ መንግስት የብሪታኒያን የንጉሣውያን ቤተሰቦች ፍላጎት ለማሟላት በመላው ዓለም የሚፈልጓቸውን መንግስታትን በመምረጥ የብዙ መቶ ዓመታት ልምድ ያለው ነው። 

እነዚህ ሉሲፈራውያን ዐፄዎች ቴዎድሮስን እና ዮሐንስን ከገደሏቸው በኋላ በሀገራችን የሰሜን ኢትዮጵያ ተጽዕኖ ያደረበት መንግስት ሀገሪቷን እንዳይመራ ፀረ–ኢትዮጵያ የሆነውን ሤራ ጠንስሰዋል። ዐፄ ምንይልክን፣ ዐፄ ኃይለ ሥላሴን፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን፣ መለስ ዜናዊን፣ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን፣ ግራኝ ዐቢይ አሕመድን ስልጣን ላይ በማውጣት የቆላማው የደቡብ ኢትዮጵያ ወገኖች ብቻ ሥልጣኑን እንዲቆጣጠሩ አድርገዋል። ይህም ማለት ለአለፉት መቶ ሃምሳ ዓመታት ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሯት እነዚህ ሉሲፈራውያን እና ከኦሮሞ ጎሳ የሚመለመሉት ፀረ–ኢትዮጵያ ረዳቶቻቸው ናቸው። 
---------
ኢትዮጵያ ኃያል በሆነው የእግዚአብሔር አምላክ ሥር ያለች የመጽሐፍ ቅዱስ ሀገር በመሆኗ ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ ሁለንተናዊ እልቂት ሊያስከትል ይችላል።

🔥 ኢትዮጵያ፡ ሁለት የዓለም ጦርነቶች የጀመሩባት - እና ሦስተኛውም የሚፈነዳበት ሀገር ናት!
Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment