✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ
በእውነት ይህ ብዙ ሤራዎችን የሚያረጋግጥልን ትልቅ መረጃ ነው። ጂም ካቪዜል ዛሬም እንዲህ ደፍሮ ይህን መረጃ ማቀበሉ በጣም የሚያስመሰግነው ነው። ሉሲፈራውያኑ በመላው ዓለም በሕፃናት ደፈራና የአካላት ክፍል ሥርቆት ላይ እንደሚሰማሩ ምንም የሚያጠራጥር ነገር አይደለም። እኔም ይህን አስመልክቶ ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት የሚቻለኝን ሁሉ ስልና ሳስጠነቅቅ ነበር። ሉሲፈራውያኑ በተለይ በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ ማነጣጠራቸውን በጊዜው ተስምቶኝና ታውቆኝ እንደነበር አውስቻለሁ። ዛሬ ሲ.አይ.ኤ ሥልጣን ላይ ያወጡት አረመኔ ግራኝ አብዮት አሕመድ በዚህ ሰይጣናዊ ተግባር ላይ እንደተሠማራ እርግጠኞች ነን። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከጀመረበት አንዱና ዋናው ምክኒያት ይህ በሕፃናት ላይ ያነጣጠረ የግብረ-ሰዶማውያኑ ተልዕኮ ስለተሰጠው ነው።
❖ “የክርስቶስ ሕማማት” ፊልም የጋዜጠኞች ጉብኝት ወቅት “የመጀመሪያ ፊደሎቼ (የመጠሪያ ስሙ)'JC' ናቸው፣ እኔ )የሰላሳ ሦስት ዓመት ልጅ ነኝ፣ እና አናጺም ነበርኩ(ልክ እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ” ብሏል።
ቀደም ሲል ያቀረብኳቸው መረጃዎች፤
በብዙዎቹ ነገሮች እኮ፤ በተለያዩ እባባዊ መንገዶች ኢትዮጵያውያንን አዕምሮ ተቆጣጥረውታል። “የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” በሚለው መጽሐፍ አማካኝነት ሕዝባችንን አስቀድመው ቀስ በቀስ እንዲለማመድና እንዲደነዝዝ አድርገውታል። ቀደም ሲል ለምሳሌ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ታሪክ ፊደሎችን፣ ቁጥሮችን እና ቅርጾችን ለማስተማር አሻንጉሊቶችን እና አኒሜሽን በመጠቀም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የቲቪ ፕሮግራም የሆነው “Tsehai/ጸሐይ” የተባለው አታላይ የሕፃናት ፕሮግራም (ባለቤት የነበሩት ባልና ሚስት በእስራኤል ድጋፍ የተቋቋመው “ባሃይ” የተሰኘው የኢራን እስልምና-መሰል አምልኮ ተከታዮች ናቸው፤ በአዲስ አበባ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን የተዋሕዶ ክርስቲያን አጽሞች ከመቃብር ቦታ እንዲነሱ ሲደረግ የባሃይ እስልምና ተከታዮች ግን የተከለለ የመቃብር ቦታ ተሰጥቷቸው ነበር)ዛሬ ደግሞ “ዶንኪ ቲውብ” በተሰኘውና በሉሲፈራውያኑ ፍላጎት በተቋቋመው ዝግጅት የሕዝቡን አእምሮና ልብ ለመስረቅ እየተሠራበት ነው። “ውሃ ሲወስድ አሳስቆ አሳስቆ፤ ከእንጀራ ጋር አናንቆ አናንቆ!” እንዲሉ። በነገራችን ላይ ሥላሴ ይጠብቃቸው እንጂ በሉሲፈራውያኑ ደም መጣጭ ቫምፓየሮች ዘንድ በመላው ዓለም በጣም ተወዳጅ የሆኑት የኢትዮጵያ ሕፃናት ናቸው፤ አዎ! ለግብረ-ሰዶማውያኑም ለደም መጣጭ ልሂቃኖቹም። ዋ! ዋ! ዋ! የተረፈ ልብ ያለው ልብ ይበል፤ እንደ “ዶንኪ ቲውብ፣ ‘Abiy Yilma ሣድስ ሚዲያ’ ወዘተ” ካሉ አደገኛ ፀረ-ጽዮናውያን ቻነሎች ይጠንቀቅ! የልጆቹ እረኛ ይሁን!
ከዓመት በፊት በጦማሬ ላይ ይህን ጽፌ ነበር፤
“እንግዲህ በዚህ ዕለት እንኳን ባይከሰት፤ ፈጠነም ዘገየም ተመሳሳይ ዲያብሎሳዊ ተግባር መፈጸማቸው አይቀርም፤ አንድ በአንድ፣ ቀስ በቀስ እየፈጸሙትም እኮ ነው። የእኛው አውሬ ግራኝ አብዮት አሕመድ እንኳን እነርሱ በሰጡት ፍኖተ ካርታ መሠረት በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን በማካሄድ ላይ ይገኛል።
በዝነኛው የ’ሜል ጊብሰን’ ፊልም፤ “የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማማተ መስቀል | The Passion of Jesus Christ”የኢየሱስን ሚና የተጫወተውና የሆሊውድ ኮከብ ተዋናይ የሆነው ‘ጂም ካቪዜል /Jim Caviezel’ (የስሙ የመጀመሪያ ፊደላት በእንግሊዝኛው ‘JC’: Jesus Christ) የሆሊዉድ ፊልም ስቱዲዮዎች “በንፁሀን ልጆች ደም ረክሰዋል። ልሂቃኑ ሕፃናትን እየጠለፉ በማዘዋወር ’አድሬኖክሮም’ የተሰኘውን ገባሪ የአድሬናሊን ሜታቦላይት ይሰርቃሉ።” በማለት በሆሊውድ እየተሠራ ያለውን ሰይጣናዊ ሥራ ለማጋለጥ ደፍሯል።
❖ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ የዚህ ሰይጣናዊ ተግባር አንዱ አካል ነው
? የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ ጂኒው ግራኝ አብዮት አሕመድ ዓሊ ‘ጫካ ፕሮጀክት‘ በሚል ሥያሜ አዲስ ‘የቤተ መንግስት‘ ግንባታ ላይ ለመሠማራት የሚሻው ሕፃናትን ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተግባር በምድር ሥር ዋሻዎች ለመጥለፍ ስላቀደ ነው። ለግንባታው በቂ ገንዘብ ሉሲፈራውያኑ ሰጥተውታል። ለዚህ ነው ምንጩን የማይናገረው።
Blogger Comment
Facebook Comment