ጨፍጭፈው – አስርበው – ገንዘብና ዳቦ አቅርብለት ክርስትናውን ይተዋል!

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

ኢሉሚናቲው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ከተቸገሩ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች የእርዳታ ምግብ እየሰረቀ ያላውንና የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመውን አረመኔ ግራኝ አብዮት አሕመድ ዓሊን በፓሪስ ተቀበለው። በአምስት ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው። የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ምኒስትርም በየካቲት ወር ላይ ግራኝን ለማየት ወደ አዲስ አበባ ተጉዛ ነበር።

ምንም የተደበቀ ነገር የለም፤ ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላም እነዚህ አውሬዎች ጥንታዊውን የአክሱም ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን ክርስቲያኖችን ለማጥፋት ሁሉም በጋራ አብረው እየሠሩ ነው።

እንግዲህ ከሃዲው አረመኔ ግራኝ አሕመድ ዓሊ ወደ ፓሪስ ተጉዞ የሚያልምለትን የገንዘብ እርዳታ ከማግኘቱ ከጥቂት ቀናት በፊት የሉሲፈራውያኑ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ ይገቡ ዘንድ በድብቅ ተፈራረመ። የእስላም ባንክ ሳይቀር ወደ ትግራይ ለመላክ ወስነዋል።

 "ጨፍጭፈው – አስርበው – ገንዘብና ዳቦ አቅርብለት። ክርስትናውን ይተዋል!"“ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction –Solution”+ Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) ነው ምኞታቸው። አይይይ! እነዚህ ክፉ የሰይጣን ጭፍሮች! አቤት ይህ ማለቂያ የሌለው ቅሌት! ይህን ሁሉ ጉድ እያዩ ምንም ላለማድረግ እጃቸውን አጣጥፈው ቁጭ ያሉ ሁሉ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመው የፋሺስት ኦሮሞ ጦር የሰለጠነው እና የታጠቀው በፈረንሳይ ነው።


Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment