የክርስቶስ ተቃዋሚ የዩክሬን ፕሬዝደንት ዘሌንስኪ በቫቲካን ጉብኝቱ ወቅት የተገለበጠ የመስቀል ሹራብ ለብሷልን?

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

ዘለንስኪ - አህመድ አሊ - ሜሎኒ 

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስኮ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጋላ-ኦሮሞ ዐቢይ አሕመድ ዓሊን ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት ይህ ክፉ የክርስቶስ ተቃዋሚ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ የጸሎት ጨርቆችን የክርስቶስን ትንሣኤ ከሚያሳይ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሥዕል ጋር ለጳጳሱ በስጦታ መልክ አቅርቦላቸው ነበር። ዘለንስኪ ለጳጳሱ የሰጠው እና አሕመድ ዓሊ ባቀረበው መካከል ያለውን ተመሳሳይነት ማየት ትችላላችሁን? ሁለቱም ወንጀለኞች (ዘለንስኪ አይሁዳዊ ነው፣ እና አሕመድ ዓሊ ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ነው) በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እያካሄዱ ነው። 

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment