ጣልያን ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር በመቀራረቧ ብቻ ውድቀቷ ይከተላል


✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

ከራሳችን ቀጥሎ ለሀገራችን መመሰቃቀልና መቀመቅ ውስጥ መግባት ተጠያቂ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷን ጣሊያንን ሰማይ እያጠቃት ነው!

ከሰማይ እየወረደ ባለው ኃይለኛ ዶፍ የተደናገጠችው ጣሊያን 'የምፅዓት ዘመን' ጎርፍ እየተመታች ነው። ሰሜናዊው የኤሚሊያ-ሮማኛ ግዛት ክፉኛ ተጎድቷል። እስከ አሁን ድረስ ስምንት ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል። በተለይ ይህ በቱሪስቶች ዘንድ ተወዳጅ የሆነው አካባቢ በተለይ በዚህ የሳምንት መጨረሻ ላይ የፎርሙላ አንድ የሞተር ስፖርት ሽቅድምድምን ማስተናገድ ነበረበት፤ ነገር ግን በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሽቅድምድሙ በጎርፉ ምክኒያት ይሰረዝ ዘንድ ግድ ሆኗል።

ለማንኛውም ጣልያን ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር በመቀራረቧ ብቻ ውድቀቷ ይከተላል።

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment