✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ
የሰይጣን ጭፍሮች መስጊድን፣ 'ቤተክርስትያንና' እና ምኩራብን በጋራ ሊካፈሉ ነው። ለዚህም እርኩስ ተግባር ሉሲፈር የዓብይ ጾም ወቅትን መርጦላቸዋል!
❖❖❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖❖❖
"ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?"
ብዙዎቻችን ብዙ ነገሮች ከሥጋ ዓይን ብቻ ነው የምንመለከተው እስኪ በመንፈሳዊ ዓይንም ለመመልከት እንሞክር። ይሄ ግድብ በሥጋ ስለሚሰጠው ጥቅም በየመገናኛ ብዙኃኑ ብዙ ተብሏል ከነፍሳችንንስ አንጻርስ ጥቅ...
Blogger Comment
Facebook Comment