ኧረ ኢትዮጵያውያን ንቁ፤ ኧረ መታለል ይብቃን በሉ!

ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ

ሶማሊት የሀገረ አሜሪካ ሚኔሶታ ክፍለ ግዛት ተወካይ ኢልሃን ኦማር፡ በመጀመሪያ አሕመድ ሂርሲ የተባለውን ሶማሌ አገባች፣ ልጆች ወለደችለት ፥ ከዛ ከርሱ ተፋትቻለሁ ብላ አሕመድ ኤልሚ የተባለውን ወንድሟን አገባች፤ ይህ ሰው በእንግሊዝ ይኖር የነበረ ግብረ–ሰዶማዊ ነው። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል?

የብዙዎች ጥያቄ ነው። በእስልምና ሙስሊሞች “ኩፋር” የሚሉንን ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ማታለል፣ መስረቅ፣ መዋሸትና መግደል ይፈቀድላቸዋል። “ከዘመድህ ውለድ፣ ዋሽ፣ አታል፣ ስረቅ፣ ግደል!” የሚል ብቸኛ የዓለማችን  ሃይማኖት ቢኖር እስልምና ነው።

ታዲያ ምናልባት ይህች  ሴት ወንድሟን ስላገባችና ላቀደችው ጂሃድ ችግር ስለሚፈጥርባት ወንድሜ ግብረ–
ሰዶማዊ ነው በማለት የማታለያ ድራማ ለመሥራት አቅዳ ይሆን? ተሸፋፍና እንደ እስስት ቀለሟን ትቀያይራልች፤ አሜሪካውያንን ለማታለል አንዴ ኢ–አማኒ ሌላ ጊዜ ደግሞ ግብረ–ሰዶማዊ ለመመሰል ትሞክራለች። መቼስ ባሁኑ ሰዓት የፈለጉትን ሣር እንዲግጡ የተፈቀደላቸው ግብረ -ሰዶማውያን፣ ሙስሊሞች እና ኦሮሞ ነን የሚሉት ፍየሎች ናቸውና ይህን ቅሌት ሸፋፍነው በማሳለፍ በእርሷ ላይ ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ አለመውሰዱን ይመርጣሉ። እስከ መቼ?

ሌላ በጣም የሚገርመው ደግሞ ኢልሃን ኦማርን ከወንድሟ ጋር የነበረውን “የጋብቻ ሥነ ስርዓት” የመራው አንድ ጴንጤ ፓስተር መሆኑ ነው። እዚህ ያንብቡ፦

A marriage certificate from 2009 appears to show her second marriage was officiated by a Christian minister at a Minnesota registry – despite her previous marriage and divorce being in strict accordance with Islamic tradition and shariah law.

ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ከ አሕመድ ኤልሚከ ጋር በመጋባቷ እና ለግብረ–ሰዶማውያን ቅርርብ ስላላት ነው የተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው። እዚህ ለመድረስ ሴትዮዋ ያልሰራችው ወንጀል ያላጨበረበረችበት አካሄድ የለም። የዛሬዋ ዓለማችን ሰይጣን የሚመራት የግብረ–ሰዶማውያን ዓለም ናትና።

አየን አይደለም የግብረ–ሰዶማውያን አምላክ አላህ እንደሆነ። ለዚህ እኮ ነው በተለይ በመንፈሳዊ ሕይወት ረገድ ምድረ በዳ በሆነችው የሚነሶታ ግዛት የዋቄዮ–አላህ ልጆች የሆኑት ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች በብዛት ለመኖር የወሰኑት።

ባሁኑ ሰዓት፡ ከዋሽንግተን ወደ ሚነሶታ የተመለሰችው ኢልሃን ኦማር ከአዲስ አበባ ወደ ሚነሶታ ከተመለሰው ሰዶማዊ ጀዋር መሓመድ ጋር በመገናኘት ላይ ናት።

ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙስሊም እና ግብር– ሰዶማዊ መሪ መጣላት፤ እርሱም ዶ/ር አብዮት አህመድ ይባላል። ሰሞኑን ወደ ባሕር ዳር ተጉዞ የነበረው የሶማሌ ክልል መሪም ግብረ–ሰዶማዊ ሳይሆን አይቀርም።

ነገሮችን ሁሉ እንዴት በቅደም ተከተል እንዳዘጋጇቸው በደንብ እንታዘብ።

አብዮት አሕመድ ልክ ስልጣን ላይ እንደወጣ ሥራውን በግድያ ነው የጀመረው፤ በመስቀል አደባባይ እነ ኢንጂነር ስመኘውና አዲስ አበቤዎችን በመግደል፣ በጅጅጋ፡ ልክ እንደ ግራኝ አሕመድ ተዋሕዶ አባቶችን ከእነ ዓብያተክርስቲያናቱ በእሳት በማቃጠል ነው። በጅጅጋ ይህን ጽንፈኛ ተግባር ከፈጸመ በኋላ የነበረውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አብዲ መሓመድ ኦምርን ከስልጣን በማንሳት የለስላሳ ጂሃድ አጋሩን አሕመድ አብዲን በቦታው ተካው።


እነዚህ ሶማሌዎች ዛሬ ልክ እንደ ዶ/ር አሕመድ ኢትዮጵያዊነትን እየሰበኩ ጅል ኢትዮጵያውያንን በማታለል ላይ ይገኛል። የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሓመድ ሰሞኑን ወደ ባህር ዳር በመጓዝ የማታለያ ጂሃድ ሲያካሂድ ታይቷል። ዶ/ር አሕመድ አንድ ነገር ቢሆን ወይም ከስልጣን ቢወገድ ስልጣኑን ከሰሜን ሰዎች በመከላከል ለሶማሌዎች ትቶ ለመሄድ የተዘጋጀ ይመስላል። ኦሮሞ + ሶማሌ። የሉሲፈራውያኑ ፍላጎት ያ ነውና! እኛ ማወቅ ያለብን ግን አንድ ሙስሊም ሶማሌ በምንም ዓይነት ተዓምር ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ሊወድ አይችልም፤ በፍጹም!!!

ኧረ ኢትዮጵያውያን ንቁ፤ ኧረ መታለል ይብቃን በሉ!

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment