“ልክ እንደ ግራኝ አሕመድ ዘመን ተዋሕዶን ለማጥፋት ሩጫ ላይ ናቸው”
“ግራኝ ዐቢይ አሕመድ ሲያደርገውም የነበረው ቤተክርስቲያንን ማቃጠል ነው፤ የዛሬዎቹ የእርሱ ልጆችም፣ በእርሱ እምነት ነን የሚሉትም ዓብያተክርስቲያናትንና ደኖችን በማቃጠል የኢትዮጵያን ታሪክ ሙልጭ አድርገው ለማጥፋት በመታገል ላይ ናቸው። ጠቅላይ ሚንስትሩም ዓላማ ስላለው ምንም ማድረግ አይፈልግም፤ ሰውዬው ቀን ሰው ሌሊት አውሬ ነው፤ ይህን አስመልክቶ ሕዝቡ ዓይኑ ሊገለጥለት አልቻለም፤ እግዚአብሔር ግን መልስ ይሰጣቸዋል።”
ታዛቢዎች፣ ተንታኞች ወይም የሜዲያ ባለሙያዎች ተብለው ብዙ ተከታዮችን ካተረፉት ሺህ ወንዶች፡ አንዷ እህታችን በጀግነነቷና በግልጽነቷ በሺህ እጥፍ ትበልጣቸዋለች፤ የምትናገረው ሁሉ ትክክል ነው፤ መታወቅም ያለበት ሃቅ ነው፤ የእኛ እውርነትና ድንቁርና ነው እንጅ ይህ የአደባባይ ምስጢር ነው፤ በመሀንዲሱ ወንድማችን እና በሕዳሴው ግድብ ላይ ዐቢይ አሕመድ ከግብጽ እና አረቦች ጋር በመመሳጠር የሠራውን በታሪካችን ተወዳዳሪ የማይገኝለትን ደባ በማጋለጥ በፍጥነት ለፍርድ ማቅረብ ነበረብን/ አሁንም ማቅረብ አለብን።
በእኔ በኩልም፡ በተለይ፡ ግራኙ ዐቢይ አሕመድ ኢንጂነር ስመኘውን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ብዙ ያልተነገረላቸውን ኢትዮጵያውያንን፤ አስገድሏል፣ በጅጅጋ እና ሰሜን ሸዋ ዓብያተ ክርስቲያናትንና መነኮሳቱን አቃጥሏል፣ እናቶችን ከለገጣፎ አፈናቅሏል፣ በጌዲኦን ሕዝብ ላይ የተካሄደውን “የሱዳን ዳርፉር–መሰል” ጭፈጨፋ፣ የባንኮች ዘረፋ ወዘተ። በአጭር ጊዜ ውስጥ ዓይኖቻችን እያዩ የተሠራው ወንጀል ተቆጥሮ አያልቅም።
ሰውዬው ስልጣን እንደያዘ ፈጥኖ “የቀን ጅቦች” ማለት የጀመረው ወይም ሰዶማውያንን የሚመለከትና የኢንሳ ጥናታዊ ፊልሞች እንዲሠሩ ያዘዘው፡ ብሎም የማሕበራዊ ሜዲያዎች ላይ ሳንሱር ለማድረግ የሚንቀሳቀሰው፡ እራሱ የራሱን ማንነት እና የሚያደርጋቸውን ጽንፈኛ ድርጊቶች ለመሸፈን ሲል ነው። ይህ ዓይነት ባሕርይ በብዛት በመሀመዳውያንና ዘረኛ ሰዎች ዘንድ ነው በግልጽ የሚታየው፤ በእንግሊዝኛው “Projection„ አንጸባራቂነት / ማሳየት/ ይባላል፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በምንዝርነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸትና በስድብ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው በእነዚህ ሃጢአቶች ሌላውን ቀድመው ይኮንናሉ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። የዋቄዮ አላህም ልጆች የዚህ ዓይነት ባሕርይ ነው ያላቸው።
Blogger Comment
Facebook Comment