ሉሲፈራውያን ሴራቸው እንዲፈጥንላቸው ኢትዮጵያዊው ወርቅነህ ገበየው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረዳት ፀሓፊ አድርገው ሾሞዋል።

[ኢትዮጵያ አውታር  መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ] - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በነ ሀገረ አሜሪካና አጋሮችዋ ቁጥጥር ሥር ያለ የሉሲፈራውያን ዕቅድ ማሥፈፀምያ ድርጅት ነው። ገና ከጅምሩ "ሊግ ኦፍ ኔሽን" እያለ ሀገረ ጣልያን ኢትዮጵያውያንን ጥቅም ላይ እንዳይውል በተከለከለ ኬሚካል ስትፈጅ በደስታ የሠከሩ አባላት የነበሩበት ድርጅት ነው። 

በሥሩ በሚንቀሳቀሱ እንደነ "ዮኔስኮ" የመሳሰሉ ደግሞ የቅድስት ሀገራችን ቅርሶች በምዝገባ ሽፋን እያረከሱና እየዘረፉ ያሉ ተቋም ነው ። እንዲሁም "የዓለም ጤና ድርጅት" የዓለም ህፃናትን በክትባት እያኮላሸ ያለ ሌላው ተቋማቸው ነው። ይህ ድርጅት ኢትዮጵያ ለመቆጣጠር ሉሲፈራውያን በሚያደርጉት ጉዞ ኢትዮጵያዊው ቴዎድሮስ አድሓኖም እንዲመራው አድርገዋል። አሁን ደግሞ ሴራቸው እንዲፈጥንላቸው ኢትዮጵያዊው ወርቅነህ ገበየው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት  ረዳት ፀሓፊ አድርገው ሾሞዋል። በል ንቃ ኢትዮጵያዊ !የዲያብሎስ ልጆች የራሣችን ሰዎች ተጠቅመው ወደ ጥፋት ዓላማቸው እየገሠገሱ ነው።


Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment