እንግሊዝ ሀገር በብሔራዊ ጦር ሙዚየም የሚገኘው የአፄ ቴዎድሮስ ፀጉር እንግሊዝ ወደ ኢትዮጵያ ልትመልስ መሆኑን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ ሀገረ እንግሊዝ ብዙ የኢትዮጵያ ቅርሶች ዘርፋ መውሠድዎ ይታወቃል።
እንግሊዞች 1960 ዓ.ም ላይ ኢትዮጵያን ለመውረር ሲመጡ እጅ ላለመስጠት ራሱን ያጠፋውን ንጉስ ቴዎድሮስ ፀጉር መውሰዳቸው ይታወቃል፡፡
እንግሊዞች በተጨማሪም የንጉሱን ልጅ ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ አፅም ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያን ቅርሶች ዘርፈዋል፡፡
እንደ ኤፒ ዘገባ በመጪው ሐሙስ ለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኢንባሲ በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር ቀጠሮ ተይዟል፡፡

Blogger Comment
Facebook Comment