ለሰይጣናዊ ዓላማ (ለአውሬው የዲጂታል ቁጥጥር ተልዕኮ) የተመዱ የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) እና የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት (USAID)

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

☆ አስቀድመው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሓኖምን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሐላፊ ያደረጓቸው፤

☆ የልሂቃኑ አንጎል ውስጥ ቺፕ ለመቅበርና ደማቸውን በዘንዶው ደም ለመቀየር (የቤተ ክህነት ሰዎችን ጨምሮ) በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል/ ኢንስቲቲውት በቢል ጌትስ እና ጂፍሪ ኤፕሽታይን በኩል መሠረቱ።

☆ ከቦይንግ ጋር ተመሳጥረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን ልክ በዚህ ሰሞን ከአምስት ዓመታት በፊት እንዲከሰከስ እና በውስጡ የነበሩ ተፈላጊ ሰዎችም እንዲሞቱ አደረጉ። 'ኢትዮጵያን' በይፋ የማፍረሱ እና ስሟንም የማጉደፉ ሥራ የተጀመረው ያኔ ነው

☆ ከዚያም፤ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ፣ ከሻዕቢያ፣ ከህወሓት እና ዐምሓራው ድርጅቶች ጋር በትግራይ የከፈቱት

☆ ከዚያም በፕሪቶሪያ (የዛሬውን የኮፕት አባቶቻችንን የሰማዕትነት ዜና እናስታውስ)'የሰላም ስምምነት' በሚል የትግራይን ሕዝብ ለረሃብ፣ በሽታ እና ስደት ዳረጉት

☆ ከዚያም፤ በአሸባሪዎች ቁጥጥር ሥር ባለቸው ጋዛ እንኳን ያላደርጉትን በትግራይ የምግብ እርዳታ አገዱ።

☆ አሁን፤ “ምግብ ከፈለጋችሁ የአውሬውን ነገር ሁሉ ተቀብሉ” በማለት ላይ ናቸው።

እንደምናየውም የኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና የእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ተቋማትና ግለሰቦች፣ ጎብኚዎች አንድ በአንድ ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው። የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ጨፍጫፊዎቻችን እነ ቱርክ እና የዓረብ ኤሚራቶች፤ 'ትምህርት ቤት'(መድረሳ)፣ የእስላም ባንክ፣ ሰይጣናዊ ሃላል ምግብ ወደ ትግራይ ክፍለሃገር በማስገባት ላይ ይገኛሉ። ጎን ለጎን፤ አይዱሃዊው ፖለቲከኛ በአርጀንቲና ፕሬዚደንት እንዲሆን ካደረጉ በኋላ ከሱ በፊት የነበረው መሪ አስገብቶት የነበረውን የብሪክስ አባልነት ማመልከቻን እንዲሠርዝ ሲያደርጉት ፥ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝን ግን የብርኪስ አባል እንዲሆን አዘዙት። የሚቆጣጠሯቸው ተቃዋሚዎች የሆኑት እነ ፕሬዚደንት ፑቲንም የተጠለፈችውን 'ኢትዮጵያን' ከታሪካዊ ጠላቶቻችን ከእነ ግብጽ፣ ሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር ወደ ብሪክስ አስገቧት።

😈 ይህን ሁሉ ዲያብሎሳዊ ሤራ የጠነሰሱትና የሚያስፈጽሙት ሁሉ ገሃነም እሳት እንደሚጠብቃቸው ይወቁት።

☆ ብሪክስ/ BRICS Vs. ጂ/፯ G7 አገሮች
☆ ባለአሃዳዊ ዋልታ/ Vs. ባለብዙ ዋልታ
☆ አሃዳዊነት Vs. ብዛህነት

👉 ተሲስ - አንቲቴሲስ - ውህደት 👈

ታዲያ ሁሉም ጠላቶች መስለው በጋራ ለአንድ ግብ እየሰሩ አይደለምን? ለ ሳጥናኤል ግብ።

አሁን ያለው የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ከብሪክስ ቡድን ጋር በመተባበር ታሪካዊቷ ኢትዮጵያን ከታሪካዊ የአረብ ጠላቶቿ ጋር “የክፉ ጥምረት” እንድትፈጥር ለማታለል እና ለማስገደድ እየሞከሩ ነው።
Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment