የቀድሞ የሲ.አይ.ኤ ሰላይ፤ "ከ 2030 ዓ.ም በፊት አሜሪካን ለቃችሁ ውጡ!

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

እኛም ስንል የነበረው ይህን ነው፤ በተለይ ካሊፎርኒያ ግዛት ያላችሁ ነዋሪዎች ባፋጣኝ “ሰዶምና ገሞራን” ለቅቃችሁ ውጡ! ዛሬም አሜሪካ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች በጦርነት፣ በረሃብና በሽታ እንዲያልቁ ትሻለች።

“ኦሮቶዶክስ ክርስቲያን” የተባለችውም ሩሲያም ብትሆን ተመሳሳይ ፍላጎትን ነው እያሳየች ያለቸው። ምክኒያቱ? ሩሲያ የአውሮፓ-እስያ ( Eurasian union) ሕልም ስላላት፤ ይህን ለማስተገበርና የክርስትናው ዓለም የበላይ ለመሆን ሞስኮን እንደ ሦስተኛ ሮም/ቁስጥንጥንያ የማድረግ ተልዕኮ ስላላት ነው። ለዚህ ተልዕኮ ዕንቅፋት የምትሆነዋ ደግሞ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። ለዚህም ነው ሩሲያን ጨምሮ ሁሉም በትግራይ በሚካሄደው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጎን የቆሙት።

በዩክሬን እየተካሄደ ያለውም ጦርነት፣ የሩሲያ እኅት ኦርቶዶክስ ሀገር አርሜኒያን መክዳት ብሎም የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የ 'ብርኪስ' አባልነት ሁሉ የዚሁ ሤራ አካል ናቸው።

ከመቶ ሰባት ዓመታት በፊት የሩሲያዉ ዛር (ንጉሥ) ቀዳማዊ ኒኮላስ በነፃ ግንበኞቹ/ፍሬሜሰናውያን በእነ ቭላዲሚር ሌኒን እና ዮሴፍ ስታሊን ከዙፋናቸው ተወግደውና መላው ቤተሰቦቻቸው ተገልድለው ሩሲያ/ሶቬት ሕብረ በኮሙኒዝም ባርነት ውስጥ ልትወድቅ የበቃችው፤  ኮሙኒዝም ልክ እንደ እስልምና፣ ኦሮሙማ፣ ሰዶማዊነት ወዘተ ዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር የሚገለገለው አንዱ የጅምላ ጨራሽ መሳሪያው ነው።

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment