የሰይጣን አምላኪዎች በቤተክርስትያን ♱ ውስጥ ሰርገው ገብተዋል | ጳጳስ ማር ማሪ አማኑኤል




✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

አዎ! ፻/100 ትክክል ናቸው አባታችን! በእኛ ቤተ ክርስቲያን ውስጥም እያየነው አይደል! ሁሉም አንድ በአንድ ጭምብላቸውን እየገለጡ እኮ ነው።

ድራማ ፩. 'አቡነ' ጴጥሮስ – የምዕመኑን ልብ ለመስረቅ እና ለሰውየው ተከታዮችን ለማፍራት ወደ አሜሪካ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ተልከው ታሠሩ ተባለድራማ ቍ. ፪ 'አባ' ሰረቀ ብርሃን – የምዕመኑን ልብ ለመስረቅ እና ለሰውየው ተከታዮችን ለማፍራት ወደ አውስትራሊያ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ተልከው ታሠሩ ተባለ

ድራማ ቍ. ፫. ሸህ አቡ ፋና a.k.a 'አቡነ' ፋኑኤል – የምዕመኑን ልብ ለመስረቅ እና ለሰውየው ተከታዮችን ለማፍራት ወደ አሜሪካ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ተልከው ታሠሩ ተባለ

ድራማ ቍ. ፬. 'አቡነ' ናትናኤል – የምዕመኑን ልብ ለመስረቅ እና ለሰውየው ተከታዮችን ለማፍራት ወደ አሜሪካ ተላኩ፤ ያውም የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች እነ ጃዋር መሐመድ እና ኢልሃን ኦማር ማዕከላቸው ወደ አደረጉባት ወደ ሚነሶታ ግዛት...

እባቡ ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አሕመድ ዓሊ እና ሞግዚቱ ሲ.አይ.ኤ፤ “ቤተ ክርስቲያንን አስታርቂያለሁ” ብሌ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስን ወደ አዲስ አበባ አምጥቶ ገደላቸው። አሁን ሰርገው የገቡትንና በሉሲፈር ምራቅ የተጠመቁትን የእርሱን 'ጳጳሳት'፣ 'ቀሳውስት'፣ 'መምህራን'፣ 'ዘማሪያን'፣ 'አርቲስቶች'፣ 'አክቲቪስቶች'፣ 'ዲፕሎማቶች' ፣ 'ጋዜጠኞች' ወዘተ ወደ ውጭ ሃገር እንዲወጡ በማድረግ ቤተክርስቲያንን ብሎም ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እባባዊ በሆነ መልክ ይከፋፍሏቸው ዘንድ በቀጣዩ ዲያብሎሳዊ ሥራው ላይ አሰማራቸው። ዒላማቸው የክርስቲያን ኢትዮጵያዊውን ነፍስ መንጠቅ ነው!

🐺 ሉሲፈር፣ አዳል ሞቲ፣ ወሰን ጋላ፣ የአእምሮ መተት፣ ዓይነ ጥላ እና የአየር አጋንንት፣ አመቺሳ ውቃቢ አቴቴ ዛር ፥ 'ቀይ ካባ'፣ 'ቀይ አውሮፕላን ከኢጣሊያ'። እንግሊዝም ከኢትዮጵያ የሰረቀችውን ታቦት 'ልመልስላት ነው' በማለት ላይ ናት

ዛሬ፤ በተለይ በአሜሪካ ከሰፈሩት እና ብዙ ተከታይ፣ አድማጭ ተመልካች ካላቸው መገናኛ ብዙኅን፣ 'መምህራን' እና አክቲቪስቶች እንጠንቀቅ! ሁሉም ማለት ይቻላል በሉሲፈራውያኑ እነ ጆርጅ ሶሮስ እና አጋሮቹ እጅ የገቡ የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞች ናቸው!

ከዚህ በተጨማሪ አንዳንድ 'ኢትዮጵያውያን' እና ባዕዳውያን ግለሰቦች ስለ እኝህ የኢራቅ አሹር-አውስትራሊያዊ ጳጳስ “ሙሉ ኦርቶዶክስ አይደሉም! ወዘተ” የሚሉ ወቀሳዎችን ሲሰነዝሩባቸው ሰምቻለው። እኔ እስካሁን እነዚህን ወቀሳዎች የሚደግፍ ምንም ነገር አላገኘሁባቸውም። በግልጽ፣ በድፍረትና ጊዜውን በዋጀ መልክ የሚያስተላልፏቸው መልዕክቶች እያንዳንዱ የኦርቶዶክስ ጳጳስ፣ ዲያቆን እና መምህር ሊያስተላልፋቸው የሚገባቸው መልዕክቶች ናቸው። በእውነት ለመናገር “እንደ ከብት ተከተቡ” እያሉ ብዙዎችን ካሳቱት ከእነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ፥ ጳጳስ ማር ማሪ ኢማኑኤልን በብዙ እጥፍ የተሻሉ ሆነው ነው ያገኘኋቸው።
Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment