አክሱም ፅዮን የእሳት አደጋ ሲከሰት ማይክ ሐመር እዚያ ነበር

✍ ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 

☆ የካቲት ፲፭/ 15 – በአክሱም ላይ 'ያልታወቀ' እሳት ተቀሰቀሰ

☆ በ የካቲት ፲፫/ 13 --ፌብሩዋሪ 21፣ 2024 የዩኤስ 'ልዩ' ልዑክ ማይክ ሀመር እዚያ ነበር

☆ ቀጥተኛ የኢነርጂ (ላዘር ከሳተላይት?) መሳሪያ ???

🔥 የማዊ (ሃዋይ) የእሳት ቃጠሎ አመጣጥ ማስረጃዎች ተብለው ቢያንስ ሶስት ዝነኛ ምስሎች የሌዘር ጨረሮችን የሚያሳዩ የሚመስሉ በማህበራዊ ሚዲያዎች ተሰራጭተዋል።

❖ የቃል ኪዳኑ ታቦት የምጽዓት ኃይል አለው።

☆ ከሰማንያ ሰባት አመታት በፊት (እ.አ.አ 1937 ዓ.ም) በዚያው የመታሰቢያ ቀን (የካቲት 12) ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጨፈጨፈበት ወቅት አረመኔው ጋላ/ኦሮሞ ዳግማዊ አሕመድ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን እና በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ ቀጣዩን ጅሃዱን አስታውቋል፡ በ ፲፪/12ኛው መቶ ክፍለ ዘመኑ የዝቋላ ገዳም አራት መነኮሳት በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉት በዐቢይ አሕመድ ጽንፈኛ የኦሮሞ ቡድኖች ጥቃት ሲሆን በመቀጠልም በአክሱም እሳት ተከስቶ ነበር። በአጋጣሚ? በጭራሽ!

Share on Google Plus

ስለ የተለጠፈበት ቀን

    Blogger Comment
    Facebook Comment